አብዛኛው የልጆች መጻሕፍት የሚጀምሩት በጸሐፊው በተፃፈው ታሪክ ሲሆን የሚቀጥሉትም በኢለስትሬተሩ በተጨመሩ ስዕላዊ መግለጫው ነው። "መሳል እወዳለሁ" የሚለው መጽሐፍ ናሑም ጉትማን በሳሏቸው ሥዕሎች የጀመረ ልዩ መጽሐፍ ሲሆን ከእነርሱ በኋላም በመነሳሳት ሚራ ሜኢር ግጥሞቹን የፃፈች ሲሆን ከናሑም ጉትማን ጋር ስላደረገችው ግንኙነት እንዲህ ትናገራለች፡-
קְבוּצַת גִּיל: ሁለተኛ ክፍል
በጣም ደስ ብሎኝ ነበር፤ ምክንያቱም ከልጅነቴ ጀምሮ የእርሱን ሥዕሎችና ታሪኮች እወድ ነበር. […] ሥዕሎቹን ለማየት እንደምስማማና ምናልባት በእነርሱ ምን እንደማደርግ ሀሳብ ይኖረኝ እንደሆነ ጠየቀኝ። […] ድንቅ ሥዕሎቹን አየሁ፤ በድንገትም የሚያወሩኝ ያህል ሆኖ ተሰማኝ። አንዳንድ ሥዕሎችን መርጬ ግጥሞችን ጻፍኩ። ከእርሱ ጋር መስራት አስደሳች ነበር። ‘መሳል እወዳለሁ’ የተባለው መጽሐፍ የተወለደው በዚህ መንገድ ነው።
[ከሚራ ሜኢር ጋር የተደረገ ቃለ ምልልስ፣ ከዳፍ ዳፍ ድረ ገጽ]
עֳתָקִים שֶׁחֻלְּקוּ:
56,000
הוֹצָאָה לָאוֹר:
מודן
שְׁנַת חֲלֻקָּה:
Tashpag 2022-2023